ABN
IT'S OUR DAM
ABYSSINIA BUSINESS NETWORK
Getu Temesgen Getu Temesgen Media & Communications
Managing Editor እማማ ቢተውሽ ጥቁር እንግዳን በአክብሮትና በፍቅር ተቀብሎ ማስተናገድን ተክነውበታል። በ1943 ዓ.ም. የወለዱት ሁለተኛ ልጃቸው አቶ አባይ ለልጆቹ ስላወጣቸው ‹‹ትርጉም አዘል›› ስሞች ሰምተን፣ አድራሻውን ፍለጋ
እንደመጣን ነገርናቸው። ‹‹አይ! ... እሱኮ አዲሳባ ተገባ ዘመንም የለው! …›› አሉን እማማ ቢተውሽ። ይሄን ያህል ርቀት መድከማችን ሳያሳዝናቸው አልቀረም።
Abyssinia Business Nework // ABN
‹‹እኔ እምልዎት እማማ … ለልጃችሁ ‹አባይ› የሚል ስም ያወጣችሁለት በምን ምክንያት ነበር?›› አልኳቸው። ፈገግ እንዳሉ ጥቂት አሰብ አደረጉና እንዲህ አሉኝ፤ ‹‹ዓባይ የሚለው ቃል በጣም ትልቅና
ልዩ እትም 2012 Special Edition of GERD 2020
71